Rift Valley University News! Rift Valley University (RVU) started two weeks of pedagogical training for trainers of Technical Vocational Education Training staff drawn from RVU Addis Ababa campuses.

Rift Valley University News! Rift Valley University (RVU) started two weeks of pedagogical training for trainers of Technical Vocational Education Training staff drawn from RVU Addis Ababa campuses.

The training is underway at RVU Head Office and offered by professionals from the Addis Ababa City Administration Productivity Improvement Center of Excellence. Similar trainings will be replicated in other regions to capacitate all campuses to deliver quality education.

RVU – Hub of Excellence

  የሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ዜና

ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ በቴክኒክ ሙያ የትምህርት መስክ መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጫ ለማሳለጥ እንዲቻል ለ15 ቀናት የሚቆይ የማሰልጠን ስነዘዴ በሚል የተዘጋጀ የአሰልጣኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ላሉ ካምፓሶች እየተስጠ ይገኛል፡፡

ስልጠናው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራ ልህቀት ልማት እና ምርታማነት ማሻሻያ ማዕከል  የተወጣጡ ባለሙያተኞች ሲሆን ይህው ተመሳሳይ የአሰልጣኞች የአቅም ማጎልበት ስልጠና በሌሎችም ካምፓሶች በተከታታይ ይሰጣል፡፡

ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ የልዕቀት ማዕከል 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Hordoftoota Amantaa Kirstaanaa Hundaaf!

Yuunvarsiitiin Riifti Vaalii baga Ayyaana Cuuphaa kan bara 2017’n isin ga’e jechaa, ayyaannichi kan nagaa fi kan jaalalaa akka isiniif ta’u hawwa. Ayyaana Gaarii! Yuunvarsiitii-

Rift Valley University News!

Rift Valley University and Chinese based EJA Business & Investment Consultancy PLC have made consultative meetings and agreed to jointly offer Chinese Language Training for

እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርሰትና እምነት ተከታዩች እንኳን ለ2017 ዓም የገና በዓል አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የደሰታ የመተሳስብ እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል ። መልካም በዓል! ሪፍት