የሪፍት ቫሊ የዩኒቨርስቲ በጌዲዖ ዞንና በአማራ ክልል ተፈናቅለው በመጠሊያ ሥር ለሚገኙ ወገኖቻችን ዕርዳታ ሰጠ።
የሪፍት ቫሊ የዩኒቨርስቲ የአመራር አካላት ከዚህ በፈት በሀገርቷ በተፈጠረው ለውጥ ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የፀጥታ አለመረጋጋት የተነሳ ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የበኩሉን ድጋፍና ዕገዛ ሲያደርግ ቆይቷል። በአሁኑ ወቅትም ዩኒቨርስቲው...
Rift Valley University Centre for Oromo Culture Studies on Nov.16, 2018, organized a half day workshop to review a proposal for the establishment of Centre for Oromo Studies at RVU Head Office located at
Gotera .
Rift Valley Leadership, Board members,...
Rift Valley University wishes Happy Easter to you and your family. May this Easter bring you all together for a great celebration filled with lots of joy, peace and happiness.